Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation * - Translations’ Index

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

Translation of the meanings Surah: An-Nāzi‘āt   Ayah:

ሱረቱ አን ናዚዓት

وَٱلنَّٰزِعَٰتِ غَرۡقٗا
በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَٱلنَّٰشِطَٰتِ نَشۡطٗا
በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَٱلسَّٰبِحَٰتِ سَبۡحٗا
መዋኘትም ዋኚዎች በኾኑት፤
Arabic explanations of the Qur’an:
فَٱلسَّٰبِقَٰتِ سَبۡقٗا
መቅደምንም ቀዳሚዎች በኾኑት፤
Arabic explanations of the Qur’an:
فَٱلۡمُدَبِّرَٰتِ أَمۡرٗا
ነገርንም አስተናባሪዎች በኾኑት (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
يَوۡمَ تَرۡجُفُ ٱلرَّاجِفَةُ
ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤
Arabic explanations of the Qur’an:
تَتۡبَعُهَا ٱلرَّادِفَةُ
ለጣቂይቱ የምትከተላት ስትኾን (ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
قُلُوبٞ يَوۡمَئِذٖ وَاجِفَةٌ
በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
أَبۡصَٰرُهَا خَٰشِعَةٞ
ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
يَقُولُونَ أَءِنَّا لَمَرۡدُودُونَ فِي ٱلۡحَافِرَةِ
«እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ኹነታ ተመላሾች ነን?» ይላሉ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
أَءِذَا كُنَّا عِظَٰمٗا نَّخِرَةٗ
«የበሰበሱ አጥንቶች በኾን ጊዜ (እንቀሰቀሳለን?)»
Arabic explanations of the Qur’an:
قَالُواْ تِلۡكَ إِذٗا كَرَّةٌ خَاسِرَةٞ
«ይህቺ ያን ጊዜ ባለ ከሳራ መመለስ ናት» ይላሉ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فَإِنَّمَا هِيَ زَجۡرَةٞ وَٰحِدَةٞ
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فَإِذَا هُم بِٱلسَّاهِرَةِ
ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ مُوسَىٰٓ
የሙሳ ወሬ መጣልህን?
Arabic explanations of the Qur’an:
إِذۡ نَادَىٰهُ رَبُّهُۥ بِٱلۡوَادِ ٱلۡمُقَدَّسِ طُوًى
ጌታው በተቀደሰው ሸለቆ በጡዋ በጠራው ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
ٱذۡهَبۡ إِلَىٰ فِرۡعَوۡنَ إِنَّهُۥ طَغَىٰ
ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فَقُلۡ هَل لَّكَ إِلَىٰٓ أَن تَزَكَّىٰ
በለውም፡- «ወደ መጥራራትህ ላንተ (መንገድ) አለህን?»
Arabic explanations of the Qur’an:
وَأَهۡدِيَكَ إِلَىٰ رَبِّكَ فَتَخۡشَىٰ
«ወደ ጌታህም ልመራህ ትፈራውም ዘንድ፤ (መንገድ አለህን?)» አለው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فَأَرَىٰهُ ٱلۡأٓيَةَ ٱلۡكُبۡرَىٰ
ታላቂቱንም ተዓምር አሳየው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ
አስተባበለም፤ አመጸም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
ثُمَّ أَدۡبَرَ يَسۡعَىٰ
ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فَحَشَرَ فَنَادَىٰ
(ሰራዊቶቹን) ሰበሰበም፤ ተጣራም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فَقَالَ أَنَا۠ رَبُّكُمُ ٱلۡأَعۡلَىٰ
አለም፡- «እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡»
Arabic explanations of the Qur’an:
فَأَخَذَهُ ٱللَّهُ نَكَالَ ٱلۡأٓخِرَةِ وَٱلۡأُولَىٰٓ
አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبۡرَةٗ لِّمَن يَخۡشَىٰٓ
በዚህ ውስጥ ለሚፈራ ሰው በእርግጥ መገምገሚያ አለበት፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
ءَأَنتُمۡ أَشَدُّ خَلۡقًا أَمِ ٱلسَّمَآءُۚ بَنَىٰهَا
ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
رَفَعَ سَمۡكَهَا فَسَوَّىٰهَا
ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَأَغۡطَشَ لَيۡلَهَا وَأَخۡرَجَ ضُحَىٰهَا
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَٱلۡأَرۡضَ بَعۡدَ ذَٰلِكَ دَحَىٰهَآ
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
أَخۡرَجَ مِنۡهَا مَآءَهَا وَمَرۡعَىٰهَا
ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَٱلۡجِبَالَ أَرۡسَىٰهَا
ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
مَتَٰعٗا لَّكُمۡ وَلِأَنۡعَٰمِكُمۡ
ለእናንተና ለእንስሶቻችሁ መጣቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فَإِذَا جَآءَتِ ٱلطَّآمَّةُ ٱلۡكُبۡرَىٰ
ታላቂቱም መዐት በመጣች ጊዜ፣
Arabic explanations of the Qur’an:
يَوۡمَ يَتَذَكَّرُ ٱلۡإِنسَٰنُ مَا سَعَىٰ
ሰው ሁሉ የሠራውን በሚያስታውስበት ቀን፣
Arabic explanations of the Qur’an:
وَبُرِّزَتِ ٱلۡجَحِيمُ لِمَن يَرَىٰ
ገሀነምም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ፣
Arabic explanations of the Qur’an:
فَأَمَّا مَن طَغَىٰ
የካደ ሰውማ፣
Arabic explanations of the Qur’an:
وَءَاثَرَ ٱلۡحَيَوٰةَ ٱلدُّنۡيَا
ቅርቢቱንም ሕይወት የመረጠ፣
Arabic explanations of the Qur’an:
فَإِنَّ ٱلۡجَحِيمَ هِيَ ٱلۡمَأۡوَىٰ
ገሀነም እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَأَمَّا مَنۡ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِۦ وَنَهَى ٱلنَّفۡسَ عَنِ ٱلۡهَوَىٰ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ
Arabic explanations of the Qur’an:
فَإِنَّ ٱلۡجَنَّةَ هِيَ ٱلۡمَأۡوَىٰ
ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
يَسۡـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلسَّاعَةِ أَيَّانَ مُرۡسَىٰهَا
«ከሰዓቲቱ መቼ ነው መኾኛዋ?» ሲሉ ይጠይቁሃል፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فِيمَ أَنتَ مِن ذِكۡرَىٰهَآ
አንተ እርሷን ከማስታወስ በምን ውስጥ ነህ?
Arabic explanations of the Qur’an:
إِلَىٰ رَبِّكَ مُنتَهَىٰهَآ
(የዕውቀት) መጨረሻዋ ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
إِنَّمَآ أَنتَ مُنذِرُ مَن يَخۡشَىٰهَا
አንተ የሚፈራትን ሰው አስፈራሪ ብቻ ነህ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
كَأَنَّهُمۡ يَوۡمَ يَرَوۡنَهَا لَمۡ يَلۡبَثُوٓاْ إِلَّا عَشِيَّةً أَوۡ ضُحَىٰهَا
እነርሱ በሚያዩዋት ቀን ያንዲት ቀን ምሽትን ወይም ረፏዷን እንጅ ያልቆዩ ይመስላሉ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
 
Translation of the meanings Surah: An-Nāzi‘āt
Surahs’ Index Page Number
 
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation - Translations’ Index

Translation of the Quran meanings into Amharic by Muhammad Sadeq and Muhammad Ath-Thany Habib. Corrected by supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for suggestions, continuous evaluation and development.

close