Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation * - Translations’ Index

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

Translation of the meanings Surah: At-Takwīr   Ayah:

ሱረቱ አት ተክዊር

إِذَا ٱلشَّمۡسُ كُوِّرَتۡ
ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلنُّجُومُ ٱنكَدَرَتۡ
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ سُيِّرَتۡ
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلۡعِشَارُ عُطِّلَتۡ
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلۡوُحُوشُ حُشِرَتۡ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ سُجِّرَتۡ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلنُّفُوسُ زُوِّجَتۡ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلۡمَوۡءُۥدَةُ سُئِلَتۡ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
بِأَيِّ ذَنۢبٖ قُتِلَتۡ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتۡ
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ كُشِطَتۡ
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلۡجَحِيمُ سُعِّرَتۡ
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِذَا ٱلۡجَنَّةُ أُزۡلِفَتۡ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
عَلِمَتۡ نَفۡسٞ مَّآ أَحۡضَرَتۡ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
Arabic explanations of the Qur’an:
فَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلۡخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
ٱلۡجَوَارِ ٱلۡكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَٱلَّيۡلِ إِذَا عَسۡعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
Arabic explanations of the Qur’an:
وَٱلصُّبۡحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٖ كَرِيمٖ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي ٱلۡعَرۡشِ مَكِينٖ
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
مُّطَاعٖ ثَمَّ أَمِينٖ
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجۡنُونٖ
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَلَقَدۡ رَءَاهُ بِٱلۡأُفُقِ ٱلۡمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَمَا هُوَ عَلَى ٱلۡغَيۡبِ بِضَنِينٖ
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَيۡطَٰنٖ رَّجِيمٖ
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فَأَيۡنَ تَذۡهَبُونَ
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?
Arabic explanations of the Qur’an:
إِنۡ هُوَ إِلَّا ذِكۡرٞ لِّلۡعَٰلَمِينَ
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَسۡتَقِيمَ
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَمَا تَشَآءُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُ رَبُّ ٱلۡعَٰلَمِينَ
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
 
Translation of the meanings Surah: At-Takwīr
Surahs’ Index Page Number
 
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation - Translations’ Index

Translation of the Quran meanings into Amharic by Muhammad Sadeq and Muhammad Ath-Thany Habib. Corrected by supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for suggestions, continuous evaluation and development.

close