Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation * - Translations’ Index

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

Translation of the meanings Surah: Al-Ghāshiyah   Ayah:

ሱረቱ አል ጋሺያህ

هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلۡغَٰشِيَةِ
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
Arabic explanations of the Qur’an:
وُجُوهٞ يَوۡمَئِذٍ خَٰشِعَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
عَامِلَةٞ نَّاصِبَةٞ
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
تَصۡلَىٰ نَارًا حَامِيَةٗ
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
تُسۡقَىٰ مِنۡ عَيۡنٍ ءَانِيَةٖ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
لَّيۡسَ لَهُمۡ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٖ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
لَّا يُسۡمِنُ وَلَا يُغۡنِي مِن جُوعٖ
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وُجُوهٞ يَوۡمَئِذٖ نَّاعِمَةٞ
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
لِّسَعۡيِهَا رَاضِيَةٞ
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٖ
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
لَّا تَسۡمَعُ فِيهَا لَٰغِيَةٗ
በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فِيهَا عَيۡنٞ جَارِيَةٞ
በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
فِيهَا سُرُرٞ مَّرۡفُوعَةٞ
በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَأَكۡوَابٞ مَّوۡضُوعَةٞ
በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَنَمَارِقُ مَصۡفُوفَةٞ
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَزَرَابِيُّ مَبۡثُوثَةٌ
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى ٱلۡإِبِلِ كَيۡفَ خُلِقَتۡ
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِلَى ٱلسَّمَآءِ كَيۡفَ رُفِعَتۡ
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِلَى ٱلۡجِبَالِ كَيۡفَ نُصِبَتۡ
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِلَى ٱلۡأَرۡضِ كَيۡفَ سُطِحَتۡ
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)
Arabic explanations of the Qur’an:
فَذَكِّرۡ إِنَّمَآ أَنتَ مُذَكِّرٞ
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
لَّسۡتَ عَلَيۡهِم بِمُصَيۡطِرٍ
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
Arabic explanations of the Qur’an:
فَيُعَذِّبُهُ ٱللَّهُ ٱلۡعَذَابَ ٱلۡأَكۡبَرَ
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
إِنَّ إِلَيۡنَآ إِيَابَهُمۡ
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
ثُمَّ إِنَّ عَلَيۡنَا حِسَابَهُم
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
 
Translation of the meanings Surah: Al-Ghāshiyah
Surahs’ Index Page Number
 
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation - Translations’ Index

Translation of the Quran meanings into Amharic by Muhammad Sadeq and Muhammad Ath-Thany Habib. Corrected by supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for suggestions, continuous evaluation and development.

close