Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation * - Translations’ Index

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

Translation of the meanings Surah: Al-Balad   Ayah:

ሱረቱ አል በለድ

لَآ أُقۡسِمُ بِهَٰذَا ٱلۡبَلَدِ
በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَأَنتَ حِلُّۢ بِهَٰذَا ٱلۡبَلَدِ
አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَوَالِدٖ وَمَا وَلَدَ
በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
لَقَدۡ خَلَقۡنَا ٱلۡإِنسَٰنَ فِي كَبَدٍ
ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
أَيَحۡسَبُ أَن لَّن يَقۡدِرَ عَلَيۡهِ أَحَدٞ
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
Arabic explanations of the Qur’an:
يَقُولُ أَهۡلَكۡتُ مَالٗا لُّبَدًا
«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ» ይላል፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
أَيَحۡسَبُ أَن لَّمۡ يَرَهُۥٓ أَحَدٌ
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?
Arabic explanations of the Qur’an:
أَلَمۡ نَجۡعَل لَّهُۥ عَيۡنَيۡنِ
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
Arabic explanations of the Qur’an:
وَلِسَانٗا وَشَفَتَيۡنِ
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَهَدَيۡنَٰهُ ٱلنَّجۡدَيۡنِ
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?
Arabic explanations of the Qur’an:
فَلَا ٱقۡتَحَمَ ٱلۡعَقَبَةَ
ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلۡعَقَبَةُ
ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
Arabic explanations of the Qur’an:
فَكُّ رَقَبَةٍ
(እርሱ) ጫንቃን መልቀቅ ነው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
أَوۡ إِطۡعَٰمٞ فِي يَوۡمٖ ذِي مَسۡغَبَةٖ
ወይም የረኃብ ባለቤት በኾነ ቀን ማብላት፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
يَتِيمٗا ذَا مَقۡرَبَةٍ
የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም፤
Arabic explanations of the Qur’an:
أَوۡ مِسۡكِينٗا ذَا مَتۡرَبَةٖ
ወይም የዐፈር ባለቤት የኾነን ድኻ (ማብላት ነው)፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
ثُمَّ كَانَ مِنَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلصَّبۡرِ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلۡمَرۡحَمَةِ
ከዚያም ከነዚያ ከአመኑትና በመታገስ አደራ ከተባባሉት፣ በማዘንም አደራ ከተባባሉት ሰዎች ጋር መሆን ነው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
أُوْلَٰٓئِكَ أَصۡحَٰبُ ٱلۡمَيۡمَنَةِ
እነዚያ (ይህንን የፈጸሙ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
وَٱلَّذِينَ كَفَرُواْ بِـَٔايَٰتِنَا هُمۡ أَصۡحَٰبُ ٱلۡمَشۡـَٔمَةِ
እነዚያም በአንቀጾቻችን የካዱት እነርሱ የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
عَلَيۡهِمۡ نَارٞ مُّؤۡصَدَةُۢ
በእነርሱ ላይ የተዘጋች እሳት አልለች፡፡
Arabic explanations of the Qur’an:
 
Translation of the meanings Surah: Al-Balad
Surahs’ Index Page Number
 
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation - Translations’ Index

Translation of the Quran meanings into Amharic by Muhammad Sadeq and Muhammad Ath-Thany Habib. Corrected by supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for suggestions, continuous evaluation and development.

close