قرآن کریم کے معانی کا ترجمہ - امہری ترجمہ * - ترجمے کی لسٹ

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

معانی کا ترجمہ سورت: سورۂ تکویر   آیت:

ሱረቱ አት ተክዊር

إِذَا ٱلشَّمۡسُ كُوِّرَتۡ
ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلنُّجُومُ ٱنكَدَرَتۡ
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ سُيِّرَتۡ
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلۡعِشَارُ عُطِّلَتۡ
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلۡوُحُوشُ حُشِرَتۡ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ سُجِّرَتۡ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلنُّفُوسُ زُوِّجَتۡ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلۡمَوۡءُۥدَةُ سُئِلَتۡ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
بِأَيِّ ذَنۢبٖ قُتِلَتۡ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتۡ
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ كُشِطَتۡ
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلۡجَحِيمُ سُعِّرَتۡ
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَإِذَا ٱلۡجَنَّةُ أُزۡلِفَتۡ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
عَلِمَتۡ نَفۡسٞ مَّآ أَحۡضَرَتۡ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
عربی تفاسیر:
فَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلۡخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
عربی تفاسیر:
ٱلۡجَوَارِ ٱلۡكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
عربی تفاسیر:
وَٱلَّيۡلِ إِذَا عَسۡعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَٱلصُّبۡحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
عربی تفاسیر:
إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٖ كَرِيمٖ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
عربی تفاسیر:
ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي ٱلۡعَرۡشِ مَكِينٖ
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
عربی تفاسیر:
مُّطَاعٖ ثَمَّ أَمِينٖ
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
عربی تفاسیر:
وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجۡنُونٖ
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
عربی تفاسیر:
وَلَقَدۡ رَءَاهُ بِٱلۡأُفُقِ ٱلۡمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
عربی تفاسیر:
وَمَا هُوَ عَلَى ٱلۡغَيۡبِ بِضَنِينٖ
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
عربی تفاسیر:
وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَيۡطَٰنٖ رَّجِيمٖ
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
عربی تفاسیر:
فَأَيۡنَ تَذۡهَبُونَ
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?
عربی تفاسیر:
إِنۡ هُوَ إِلَّا ذِكۡرٞ لِّلۡعَٰلَمِينَ
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
عربی تفاسیر:
لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَسۡتَقِيمَ
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
عربی تفاسیر:
وَمَا تَشَآءُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُ رَبُّ ٱلۡعَٰلَمِينَ
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡
عربی تفاسیر:
 
معانی کا ترجمہ سورت: سورۂ تکویر
سورتوں کی لسٹ صفحہ نمبر
 
قرآن کریم کے معانی کا ترجمہ - امہری ترجمہ - ترجمے کی لسٹ

قرآن کریم کے معانی کا امہری زبان میں ترجمہ: شیخ محمد صادق اور محمد الثانی حبیب نے کیا ہے۔ ترجمہ کی تصحیح مرکز رُواد الترجمہ کی جانب سے کی گئی ہے، ساتھ ہی اظہارِ رائے، تقییم اور مسلسل بہتری کے لیے اصل ترجمہ بھی باقی رکھا گیا ہے ۔

بند کریں