Kur'an-ı Kerim meal tercümesi - الترجمة الأمهرية - زين * - Mealler fihristi


Anlam tercümesi Sure: Sûretu'l-Fecr   Ayet:

ሱረቱ አል ፈጅር

وَٱلۡفَجۡرِ
1. በጎህ፤ እምላለሁ
Arapça tefsirler:
وَلَيَالٍ عَشۡرٖ
2. በአስሩ ሌሊቶችም፤
Arapça tefsirler:
وَٱلشَّفۡعِ وَٱلۡوَتۡرِ
3. በጥንዱም በነጠላዉም፤
Arapça tefsirler:
وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَسۡرِ
4. በሌሊቱም በሚጓዝበት ጊዜ እምላለሁ።
Arapça tefsirler:
هَلۡ فِي ذَٰلِكَ قَسَمٞ لِّذِي حِجۡرٍ
5. በዚህ መሀላ ለባለ አእምሮ ታላቅ መሀላ የለበትምን?
Arapça tefsirler:
أَلَمۡ تَرَ كَيۡفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِعَادٍ
6. ጌታህ በዓድ ህዝቦች ላይ እንዴት እንደሰራ አላወክምን?
Arapça tefsirler:
إِرَمَ ذَاتِ ٱلۡعِمَادِ
7. በባለ ረዣዥሚቱ አዕማድ ኢረም ላይም፤
Arapça tefsirler:
ٱلَّتِي لَمۡ يُخۡلَقۡ مِثۡلُهَا فِي ٱلۡبِلَٰدِ
8. በዚያች ብጤዋ በአገሮች ውስጥ ያልተፈጠረ በሆነችው፤
Arapça tefsirler:
وَثَمُودَ ٱلَّذِينَ جَابُواْ ٱلصَّخۡرَ بِٱلۡوَادِ
9. በእነዚያ (በሸለቆዎች) ቋጥኝን የቦረቦሩ በሆኑት ሰሙድም፤
Arapça tefsirler:
وَفِرۡعَوۡنَ ذِي ٱلۡأَوۡتَادِ
10. ባለ ችካሎች በሆነው ፈርዖንም፤
Arapça tefsirler:
ٱلَّذِينَ طَغَوۡاْ فِي ٱلۡبِلَٰدِ
11. በእነዚያ በአገሮች ላይ ግፍ የሰሩ (በሆኑትም ላይ)፤
Arapça tefsirler:
فَأَكۡثَرُواْ فِيهَا ٱلۡفَسَادَ
12. በእርሷም ውስጥ ጥፋትን ያበዙ በሆኑት (እንዴት እንደሰራ አታውቅምን?)
Arapça tefsirler:
فَصَبَّ عَلَيۡهِمۡ رَبُّكَ سَوۡطَ عَذَابٍ
13. በእነርሱ ላይም ጌታህ የቅጣትን አለንጋ አወረደባቸው::
Arapça tefsirler:
إِنَّ رَبَّكَ لَبِٱلۡمِرۡصَادِ
14. ጌታህ በመጠባበቂያ ላይ ነውና::
Arapça tefsirler:
فَأَمَّا ٱلۡإِنسَٰنُ إِذَا مَا ٱبۡتَلَىٰهُ رَبُّهُۥ فَأَكۡرَمَهُۥ وَنَعَّمَهُۥ فَيَقُولُ رَبِّيٓ أَكۡرَمَنِ
15. የሰው ልጅ ጌታው በሞከረው ጊዜ ባከበረውና ባጣቀመው ጊዜ ጌታየ አከበረኝ (አበለጠኝ) ይላል::
Arapça tefsirler:
وَأَمَّآ إِذَا مَا ٱبۡتَلَىٰهُ فَقَدَرَ عَلَيۡهِ رِزۡقَهُۥ فَيَقُولُ رَبِّيٓ أَهَٰنَنِ
16. በሞከረውና በእርሱ ላይ ሲሳዩን ባጠበበበት (ጊዜ) እንዲሁ ጌታየ አሳነሰኝ ይላል::
Arapça tefsirler:
كَلَّاۖ بَل لَّا تُكۡرِمُونَ ٱلۡيَتِيمَ
17. በፍፁም! ይልቁንም የቲምን አታከብሩም፤
Arapça tefsirler:
وَلَا تَحَٰٓضُّونَ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ
18. ድሃንም በማብላት ላይ አትበረታቱም፤
Arapça tefsirler:
وَتَأۡكُلُونَ ٱلتُّرَاثَ أَكۡلٗا لَّمّٗا
19. የውርስንም ገንዘብ የመሰብሰብን አበላል (ያለአግባብ) ትበላላችሁ፤
Arapça tefsirler:
وَتُحِبُّونَ ٱلۡمَالَ حُبّٗا جَمّٗا
20. ገንዘብንም አብዝታችሁ (አለቅጥ) ትወዳላችሁ፤
Arapça tefsirler:
كَلَّآۖ إِذَا دُكَّتِ ٱلۡأَرۡضُ دَكّٗا دَكّٗا
21. (ሰዎች ሆይ! ተዉ):: ታቀቡ:: ምድር ደጋግማ በተንኮታኮተች ጊዜ፤
Arapça tefsirler:
وَجَآءَ رَبُّكَ وَٱلۡمَلَكُ صَفّٗا صَفّٗا
22. ጌታህ በመጣና መላዕክትም በሰልፍ በሰልፍ ሆነው በመጡ ጊዜ፤
Arapça tefsirler:
وَجِاْيٓءَ يَوۡمَئِذِۭ بِجَهَنَّمَۚ يَوۡمَئِذٖ يَتَذَكَّرُ ٱلۡإِنسَٰنُ وَأَنَّىٰ لَهُ ٱلذِّكۡرَىٰ
23. ገሀነምም በዚያ ቀን በተመጣች ጊዜ በዚያ ቀን ሰው ሁሉ ጥፋቱን በትክክል ይገነዘባል። መገንዘቡ በየት በኩል (ይጥቀመው)?
Arapça tefsirler:
يَقُولُ يَٰلَيۡتَنِي قَدَّمۡتُ لِحَيَاتِي
24. "ወይ እኔ! ምነው በሕይወቴ (መልካምን ስራ) ባስቀደምኩ ኖሮ" ይላል።
Arapça tefsirler:
فَيَوۡمَئِذٖ لَّا يُعَذِّبُ عَذَابَهُۥٓ أَحَدٞ
25. በዚያ ቀንም የእርሱን አቀጣጥ የመሰለ አንድም አካል አይቀጣም።
Arapça tefsirler:
وَلَا يُوثِقُ وَثَاقَهُۥٓ أَحَدٞ
26. የእርሱንም፤አሰተሳሰር አንድም አካል አያስርም::
Arapça tefsirler:
يَٰٓأَيَّتُهَا ٱلنَّفۡسُ ٱلۡمُطۡمَئِنَّةُ
27. (ለአመነች ነፍስም እንዲህ ትባላለች)፡- አንቺ በአላህ የረካሺው ነፍስ ሆይ!
Arapça tefsirler:
ٱرۡجِعِيٓ إِلَىٰ رَبِّكِ رَاضِيَةٗ مَّرۡضِيَّةٗ
28. (ከእርሱም) የወደድሽ፤ (እርሱ ዘንድም) የተወደደሽ ሆነሽ ወደ ጌታሽ ተመለሺ::
Arapça tefsirler:
فَٱدۡخُلِي فِي عِبَٰدِي
29. ከዉድ ባሮቼም ጋር ተቀላቀይ::
Arapça tefsirler:
وَٱدۡخُلِي جَنَّتِي
30. ወደ ገነቴም ግቢ ትባላለች::
Arapça tefsirler:
 
Anlam tercümesi Sure: Sûretu'l-Fecr
Surelerin fihristi Sayfa numarası
 
Kur'an-ı Kerim meal tercümesi - الترجمة الأمهرية - زين - Mealler fihristi

ترجمة معاني القرآن الكريم إلى اللغة الأمهرية ترجمها محمد زين نهر الدين صادرة عن أكاديمية أفريقيا.

Kapat