የቅዱስ ቁርዓን ይዘት ትርጉም - የ አማርኛ ቋንቋ ትርጉም * - የትርጉሞች ማዉጫ

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

የይዘት ትርጉም ምዕራፍ: ሱረቱ አን ናስ   አንቀጽ:

ሱረቱ አን ናስ

قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ
በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡
የአረብኛ ቁርኣን ማብራሪያ:
مَلِكِ ٱلنَّاسِ
«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡
የአረብኛ ቁርኣን ማብራሪያ:
إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ
«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡
የአረብኛ ቁርኣን ማብራሪያ:
مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ
«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡
የአረብኛ ቁርኣን ማብራሪያ:
ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ
«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡
የአረብኛ ቁርኣን ማብራሪያ:
مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ
«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»
የአረብኛ ቁርኣን ማብራሪያ:
 
የይዘት ትርጉም ምዕራፍ: ሱረቱ አን ናስ
የምዕራፎች ማውጫ የገፅ ቁጥር
 
የቅዱስ ቁርዓን ይዘት ትርጉም - የ አማርኛ ቋንቋ ትርጉም - የትርጉሞች ማዉጫ

ወደ አማርኛ በሸይኽ ሙሓመድ ሷዲቅ እና በሸይኽ ሙሓመድ ሣኒ ሓቢብ የተተረጎመ የቁርዓን መልዕክተ ትርጉም። በሩዋድ የትርጉም ማእከልም ተቆጣጣሪነት ማስተካከያ ተደርጎበታል። ዋናው የትርጉም ቅጅም ለአስተያየቶች፣ ተከታታይ ግምገማ እና መሻሻል ቀርቧል።

መዝጋት