للإطلاع على الموقع بحلته الجديدة

ترجمة معاني القرآن الكريم - الترجمة الأمهرية - أكاديمية أفريقيا * - فهرس التراجم


ترجمة معاني سورة: القيامة   آية:

سورة القيامة - አል ቂያማህ

لَآ أُقۡسِمُ بِيَوۡمِ ٱلۡقِيَٰمَةِ
1. (ሁኔታው ከሓዲያን እንደሚሉት አይደለም):: በትንሳኤ ቀን እምላለሁ::
التفاسير العربية:
وَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلنَّفۡسِ ٱللَّوَّامَةِ
2. (ሁኔታው ከሓዲያን እንደሚሉት አይደለም):: ራሷን ወቃሽ በሆነች ነፍስም እምላለሁ::
التفاسير العربية:
أَيَحۡسَبُ ٱلۡإِنسَٰنُ أَلَّن نَّجۡمَعَ عِظَامَهُۥ
3. (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ።) ሰው አጥንቶችን ለመሰብሰባችን ይጠራጠራልን?
التفاسير العربية:
بَلَىٰ قَٰدِرِينَ عَلَىٰٓ أَن نُّسَوِّيَ بَنَانَهُۥ
4. እንዴታ ጣቶቹንም ፊት እንደነበሩት በማስተካከል ላይ ቻዮች ስንሆን (እንሰበስባቸዋለን)።
التفاسير العربية:
بَلۡ يُرِيدُ ٱلۡإِنسَٰنُ لِيَفۡجُرَ أَمَامَهُۥ
5. ይልቁን ሰው በፊቱ ባለ ነገር በትንሳኤ ቀን ሊያስተባብል ይፈልጋል::
التفاسير العربية:
يَسۡـَٔلُ أَيَّانَ يَوۡمُ ٱلۡقِيَٰمَةِ
6. «የትንሳኤው ቀን መቼ ነው?» ሲል ይጠይቃል።
التفاسير العربية:
فَإِذَا بَرِقَ ٱلۡبَصَرُ
7. ዓይንም በዋለለ ጊዜ::
التفاسير العربية:
وَخَسَفَ ٱلۡقَمَرُ
8. ጨረቃም በጨለመ ጊዜ::
التفاسير العربية:
وَجُمِعَ ٱلشَّمۡسُ وَٱلۡقَمَرُ
9. ጸሐይና ጨረቃም በተሰበሰቡ ጊዜ፤
التفاسير العربية:
يَقُولُ ٱلۡإِنسَٰنُ يَوۡمَئِذٍ أَيۡنَ ٱلۡمَفَرُّ
10. ሰው በዚያን ቀን «መሸሻው የት ነው?» ይላል።
التفاسير العربية:
كَلَّا لَا وَزَرَ
11. «ይከልከል፤ ምንም መጠጊያ የለም።
التفاسير العربية:
إِلَىٰ رَبِّكَ يَوۡمَئِذٍ ٱلۡمُسۡتَقَرُّ
12. በዚያ ቀን መርጊያው ወደ ጌታህ ብቻ ነው።» ይባላል።
التفاسير العربية:
يُنَبَّؤُاْ ٱلۡإِنسَٰنُ يَوۡمَئِذِۭ بِمَا قَدَّمَ وَأَخَّرَ
13. ሰው በዚያን ቀን ያስቀደመውም ያስቆየውም ሁሉ ይነገረዋል።
التفاسير العربية:
بَلِ ٱلۡإِنسَٰنُ عَلَىٰ نَفۡسِهِۦ بَصِيرَةٞ
14. በእርግጥ ሰው በነፍሱ ላይ አስረጅ ነው::
التفاسير العربية:
وَلَوۡ أَلۡقَىٰ مَعَاذِيرَهُۥ
15. ምክንያቶቹን ሁሉ ቢያመጣ እንኳን (አይሰማም)።
التفاسير العربية:
لَا تُحَرِّكۡ بِهِۦ لِسَانَكَ لِتَعۡجَلَ بِهِۦٓ
16. በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ብለህ ምላስህን አታላውስ::
التفاسير العربية:
إِنَّ عَلَيۡنَا جَمۡعَهُۥ وَقُرۡءَانَهُۥ
17. በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማስነበቡ በኛ ላይ ነውና::
التفاسير العربية:
فَإِذَا قَرَأۡنَٰهُ فَٱتَّبِعۡ قُرۡءَانَهُۥ
18. ባነበብነው ጊዜ (ካለቀ በኋላ) ንባቡን ተከተል።
التفاسير العربية:
ثُمَّ إِنَّ عَلَيۡنَا بَيَانَهُۥ
19. ከዚያም (ላንተ) ማብራራቱ በእኛ ላይ ነው።
التفاسير العربية:
 
ترجمة معاني سورة: القيامة
فهرس السور رقم الصفحة
 
ترجمة معاني القرآن الكريم - الترجمة الأمهرية - أكاديمية أفريقيا - فهرس التراجم

ترجمها محمد زين زهر الدين. صادرة عن أكاديمية أفريقيا.

إغلاق