আল-কোৰআনুল কাৰীমৰ অৰ্থানুবাদ - الترجمة الأمهرية - زين * - অনুবাদসমূহৰ সূচীপত্ৰ


অৰ্থানুবাদ ছুৰা: ছুৰা আল-আদিয়াত   আয়াত:

ሱረቱ አል ዓዲያት

وَٱلۡعَٰدِيَٰتِ ضَبۡحٗا
1. እያለከለኩ ሩዋጮች በሆኑ (ፈረሶች)፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَٱلۡمُورِيَٰتِ قَدۡحٗا
2. ምድርን በሸሆናቸው እያጋጩ የእሳት ብልጭታን አውጪዎች በሆኑትም (ፈረሶች)፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَٱلۡمُغِيرَٰتِ صُبۡحٗا
3. በማለዳ (በጧት) ወራሪዎች በሆኑትም ፈረሶች፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَأَثَرۡنَ بِهِۦ نَقۡعٗا
4. በእርሱም አቧራን በቀሰቀሱት፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَوَسَطۡنَ بِهِۦ جَمۡعًا
5.በፈረሰኞቻቸው በኩል (የጠላት) ስብስብ መሀልን በተጋፈጡትም (ፈረሶች) እምላለሁ።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لِرَبِّهِۦ لَكَنُودٞ
6. የሰው ልጅ ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَإِنَّهُۥ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٞ
7. እርሱም በዚያ ክህደቱ ላይ መስካሪ ነው::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَإِنَّهُۥ لِحُبِّ ٱلۡخَيۡرِ لَشَدِيدٌ
8. እርሱም ገንዘብን በመውደድ ላይ በጣም ብርቱ ነው::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
۞ أَفَلَا يَعۡلَمُ إِذَا بُعۡثِرَ مَا فِي ٱلۡقُبُورِ
9. የሰው ልጅ በመቃብሮች ዉስጥ ያሉት ሙታን ሁሉ በተቀሰቀሱ ጊዜ ምን እንደሚከሰት አያውቅምን?
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَحُصِّلَ مَا فِي ٱلصُّدُورِ
10. በልቦች ውስጥ ያለዉም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ እንዴት እንደሚሆን አያውቅምን?
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
إِنَّ رَبَّهُم بِهِمۡ يَوۡمَئِذٖ لَّخَبِيرُۢ
11. ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ ነገር በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
 
অৰ্থানুবাদ ছুৰা: ছুৰা আল-আদিয়াত
ছুৰাৰ তালিকা পৃষ্ঠা নং
 
আল-কোৰআনুল কাৰীমৰ অৰ্থানুবাদ - الترجمة الأمهرية - زين - অনুবাদসমূহৰ সূচীপত্ৰ

ترجمة معاني القرآن الكريم إلى اللغة الأمهرية ترجمها محمد زين نهر الدين صادرة عن أكاديمية أفريقيا.

বন্ধ