আল-কোৰআনুল কাৰীমৰ অৰ্থানুবাদ - الترجمة الأمهرية - زين * - অনুবাদসমূহৰ সূচীপত্ৰ


অৰ্থানুবাদ ছুৰা: ছুৰা আল-মুৰছালাত   আয়াত:

ሱረቱ አል ሙርሰላት

وَٱلۡمُرۡسَلَٰتِ عُرۡفٗا
1. ተከታታይ ሆነው በተላኩት ፤ (እምላለሁ)፡፡
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَٱلۡعَٰصِفَٰتِ عَصۡفٗا
2. በኃይል መንፈስን ነፋሾች በሆኑትም (ንፋሶች)፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَٱلنَّٰشِرَٰتِ نَشۡرٗا
3. መበተንን በታኝ በሆኑትም (ንፋሶች)፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَٱلۡفَٰرِقَٰتِ فَرۡقٗا
4. መለየትን ለይዎች በሆኑትም (መላዕክት)፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَٱلۡمُلۡقِيَٰتِ ذِكۡرًا
5. መገሰጫን (ወደ ነብያት ጣይዎች) አምጪዎች በሆኑትም (መላዕክት)፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
عُذۡرًا أَوۡ نُذۡرًا
6. ማሳበቢያን ለማስወገድ ወይም ለማስጠንቀቅ፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَٰقِعٞ
7. ያ! የምትስፈራሩበት (ትንሳኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው ብየ እምላለሁ::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَإِذَا ٱلنُّجُومُ طُمِسَتۡ
8. ከዋክብትም (ብርሃኗ) በታበሰች ጊዜ፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ فُرِجَتۡ
9. ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ نُسِفَتۡ
10. ጋራዎችም በተንኮታኮቱ ጊዜ::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَإِذَا ٱلرُّسُلُ أُقِّتَتۡ
11. መልዕክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
لِأَيِّ يَوۡمٍ أُجِّلَتۡ
12. ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ የሚባል ሲሆን፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
لِيَوۡمِ ٱلۡفَصۡلِ
13. ለዚያ ለመለያው ቀን ተቀጠሩ በተባለ ጊዜ (በፍጡሮች መካከል በትክክል ይፈርዳል)፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلۡفَصۡلِ
14. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) የመለያው ቀን ምን እንደሆነ ምን አሳወቀህ?
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
15. ለአስተባባዮች (ሁሉ) በዚያን ቀን ወዮላቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
أَلَمۡ نُهۡلِكِ ٱلۡأَوَّلِينَ
16. የፊተኞቹን (ህዝቦች) አላጠፋንምን?
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
ثُمَّ نُتۡبِعُهُمُ ٱلۡأٓخِرِينَ
17. ከዚያ ኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
كَذَٰلِكَ نَفۡعَلُ بِٱلۡمُجۡرِمِينَ
18. በአመጸኞች ሁሉ ላይ ልክ እንደዚሁ (ያለ) እንሰራለን።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
19. ለአስተባባዩች (ሁሉ) በዚያን ቀን ወዮላቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
أَلَمۡ نَخۡلُقكُّم مِّن مَّآءٖ مَّهِينٖ
20. (ሰዎች ሆይ!) ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን?
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَجَعَلۡنَٰهُ فِي قَرَارٖ مَّكِينٍ
21. በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በእናቶች ማህጸን) ውስጥ አደረግነው::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
إِلَىٰ قَدَرٖ مَّعۡلُومٖ
22. እስከታወቀ ጊዜ ድረስ::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَقَدَرۡنَا فَنِعۡمَ ٱلۡقَٰدِرُونَ
23.መጠንነዉም ምን ያማርንም መጣኞች ነን::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
24. ለአስተባባዮች (ሁሉ) በዚያን ቀን ወዮላቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
أَلَمۡ نَجۡعَلِ ٱلۡأَرۡضَ كِفَاتًا
25. (ሰዎች ሆይ!) ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
أَحۡيَآءٗ وَأَمۡوَٰتٗا
26. ህያው ሆናችሁም ሙታን ሆናችሁም።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَجَعَلۡنَا فِيهَا رَوَٰسِيَ شَٰمِخَٰتٖ وَأَسۡقَيۡنَٰكُم مَّآءٗ فُرَاتٗا
27. በውስጧም ከፍተኛዎችን (ትላልቅ) ተራራዎች አደረግን፤ ጣፋጭ ውሃንም አጠጣናችሁ::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
28. ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላችሁ::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
ٱنطَلِقُوٓاْ إِلَىٰ مَا كُنتُم بِهِۦ تُكَذِّبُونَ
29. «ወደዚያ በእርሱ ታስተባብሉ ወደ ነበራችሁት ቅጣት ሂዱ።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
ٱنطَلِقُوٓاْ إِلَىٰ ظِلّٖ ذِي ثَلَٰثِ شُعَبٖ
30. ባለ ሶስት ቅርንጫፎች ወደ ሆነው ጥላ ሂዱ።» (ይባላሉም)
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
لَّا ظَلِيلٖ وَلَا يُغۡنِي مِنَ ٱللَّهَبِ
31. ጥላም ያልሆነ ከእሳቱም ላንቃ የማያድን ወደ ሆነው (ሂዱ)::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
إِنَّهَا تَرۡمِي بِشَرَرٖ كَٱلۡقَصۡرِ
32. እርሷ እንደ ታላላቅ ህንፃ የሆኑን ቃንቄዎች (የእሳት ፍንጣሪዎች) ትወረውራለች::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
كَأَنَّهُۥ جِمَٰلَتٞ صُفۡرٞ
33. (ቃንቄዉም) ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
34. ለአስተባባዮች (ሁሉ) በዚያ ቀን ወዮላቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
هَٰذَا يَوۡمُ لَا يَنطِقُونَ
35. ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَلَا يُؤۡذَنُ لَهُمۡ فَيَعۡتَذِرُونَ
36. ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ አይፈቀድላቸዉም::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
37. ለአስተባባዮች (ሁሉ) በዚያ ቀን ወዮውላቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
هَٰذَا يَوۡمُ ٱلۡفَصۡلِۖ جَمَعۡنَٰكُمۡ وَٱلۡأَوَّلِينَ
38. ይህ የመለያው ቀን ነው። እናንተንም የፊተኞችንም ሰበሰብናችሁ።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَإِن كَانَ لَكُمۡ كَيۡدٞ فَكِيدُونِ
39. ለእናንተም (ለማምለጥ) ብልሃት እንዳላችሁ ተተናኮሉኝ።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
40. ለአስተባባዮች (ሁሉ) በዚያ ቀን ወዮላቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
إِنَّ ٱلۡمُتَّقِينَ فِي ظِلَٰلٖ وَعُيُونٖ
41. ጥንቅቆች በጥላዎችና በምንጮች፤ውስጥ ናቸው፡፡
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَفَوَٰكِهَ مِمَّا يَشۡتَهُونَ
42. በሚፈልጉትም የፍራፍሬ (አይነቶች) ውስጥ ናቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
كُلُواْ وَٱشۡرَبُواْ هَنِيٓـَٔۢا بِمَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَ
43. «ትሰሩትም በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ሆናችሁ ብሉ፤ ጠጡም» ይባላሉ፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجۡزِي ٱلۡمُحۡسِنِينَ
44. እኛ መልካም ሰሪዎችን (ሁሉ) እንደዚሁ እንመነዳለን፤
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
45. ለአስተባባዮች (ሁሉ) በዚያ ቀን ወዮላቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
كُلُواْ وَتَمَتَّعُواْ قَلِيلًا إِنَّكُم مُّجۡرِمُونَ
46. አስትባባዮች ሆይ! ብሉ ጥቂትንም ጊዜ ተጠቀሙ እናንተ አመጸኞች ናችሁና::
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
47. ለአስተባባዮች (ሁሉ) በዚያ ቀን ወዮላቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ٱرۡكَعُواْ لَا يَرۡكَعُونَ
48. ለእነርሱ «ስገዱ» በተባሉም ጊዜ አይሰግዱም።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ
49. ለአስተባባዮች (ሁሉ) በዚያ ቀን ወዮላቸው።
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
فَبِأَيِّ حَدِيثِۭ بَعۡدَهُۥ يُؤۡمِنُونَ
50. ከእርሱም ሌላ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?
আৰবী তাফছীৰসমূহ:
 
অৰ্থানুবাদ ছুৰা: ছুৰা আল-মুৰছালাত
ছুৰাৰ তালিকা পৃষ্ঠা নং
 
আল-কোৰআনুল কাৰীমৰ অৰ্থানুবাদ - الترجمة الأمهرية - زين - অনুবাদসমূহৰ সূচীপত্ৰ

ترجمة معاني القرآن الكريم إلى اللغة الأمهرية ترجمها محمد زين نهر الدين صادرة عن أكاديمية أفريقيا.

বন্ধ