Check out the new design

Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation - Africa Academy * - Translations’ Index


Translation of the meanings Surah: Al-‘Ādiyāt   Ayah:
إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لِرَبِّهِۦ لَكَنُودٞ
6. የሰው ልጅ ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው::
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِنَّهُۥ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٞ
7. እርሱም በዚያ ክህደቱ ላይ መስካሪ ነው::
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِنَّهُۥ لِحُبِّ ٱلۡخَيۡرِ لَشَدِيدٌ
8. እርሱም ገንዘብን በመውደድ ላይ በጣም ብርቱ ነው::
Arabic explanations of the Qur’an:
۞ أَفَلَا يَعۡلَمُ إِذَا بُعۡثِرَ مَا فِي ٱلۡقُبُورِ
9. የሰው ልጅ በመቃብሮች ዉስጥ ያሉት ሙታን ሁሉ በተቀሰቀሱ ጊዜ ምን እንደሚከሰት አያውቅምን?
Arabic explanations of the Qur’an:
وَحُصِّلَ مَا فِي ٱلصُّدُورِ
10. በልቦች ውስጥ ያለዉም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ እንዴት እንደሚሆን አያውቅምን?
Arabic explanations of the Qur’an:
إِنَّ رَبَّهُم بِهِمۡ يَوۡمَئِذٖ لَّخَبِيرُۢ
11. ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ ነገር በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው::
Arabic explanations of the Qur’an:
 
Translation of the meanings Surah: Al-‘Ādiyāt
Surahs’ Index Page Number
 
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic translation - Africa Academy - Translations’ Index

Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy

close