Check out the new design

قرآن کریم کے معانی کا ترجمہ - امہاری ترجمہ - افریقہ اکیڈمی * - ترجمے کی لسٹ


معانی کا ترجمہ سورت: شمس   آیت:

አሽ ሸምስ

وَٱلشَّمۡسِ وَضُحَىٰهَا
1. በጸሐይና በብርሀኗ፤ (እምላለሁ)
عربی تفاسیر:
وَٱلۡقَمَرِ إِذَا تَلَىٰهَا
2. በጨረቃም ጸሐይን በተከተላት ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَٱلنَّهَارِ إِذَا جَلَّىٰهَا
3. በቀንም ጸሐይን በገለፃት ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَغۡشَىٰهَا
4. በሌሊቱም ጸሐይን በሸፈናት ጊዜ፤
عربی تفاسیر:
وَٱلسَّمَآءِ وَمَا بَنَىٰهَا
5. በሰማይ እና በገነባትም፤
عربی تفاسیر:
وَٱلۡأَرۡضِ وَمَا طَحَىٰهَا
6. በምድር እና በዘረጋትም፤
عربی تفاسیر:
وَنَفۡسٖ وَمَا سَوَّىٰهَا
7. በነፍስም ባስተካከላትም
عربی تفاسیر:
فَأَلۡهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقۡوَىٰهَا
8. አመጽዋንና ፍርሃቷንም ባሳወቃት (አምላክም በአላህ እምላለሁ)።
عربی تفاسیر:
قَدۡ أَفۡلَحَ مَن زَكَّىٰهَا
9. (ነፍስን) ከኃጢአት ያጠራ ሰው ሁሉ በእርግጥ ተሳካለት።
عربی تفاسیر:
وَقَدۡ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا
10. በኃጢአትም የሸፈናት ሰው ሁሉ በእውነት አፈረ (ከሰረ)::
عربی تفاسیر:
كَذَّبَتۡ ثَمُودُ بِطَغۡوَىٰهَآ
11. ሰሙድ ወሰን በማለፍዋ ምክንያት አስተባበለች፤
عربی تفاسیر:
إِذِ ٱنۢبَعَثَ أَشۡقَىٰهَا
12. ጠማማዋ በተነሳ ጊዜ።
عربی تفاسیر:
فَقَالَ لَهُمۡ رَسُولُ ٱللَّهِ نَاقَةَ ٱللَّهِ وَسُقۡيَٰهَا
13. ለእነርሱም የአላህ መልዕክተኛ (ሷሊህ)፡-የአላህን ግመልና የመጠጥ ተራዋን (ጠብቁላት) አላቸው::
عربی تفاسیر:
فَكَذَّبُوهُ فَعَقَرُوهَا فَدَمۡدَمَ عَلَيۡهِمۡ رَبُّهُم بِذَنۢبِهِمۡ فَسَوَّىٰهَا
14. እነርሱ አስተባበሉትም፤ ከዚያ ወጓት፤ በኃጢአታቸዉም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም::
عربی تفاسیر:
وَلَا يَخَافُ عُقۡبَٰهَا
15. (የምታስተካክለውን) ፍፃሜዋንም አይፈራም።
عربی تفاسیر:
 
معانی کا ترجمہ سورت: شمس
سورتوں کی لسٹ صفحہ نمبر
 
قرآن کریم کے معانی کا ترجمہ - امہاری ترجمہ - افریقہ اکیڈمی - ترجمے کی لسٹ

محمد زین زہر الدین نے ترجمہ کیا۔ افریقہ اکیڈمی کی جانب سے شائع ہوا۔

بند کریں