Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic Translation - Zain * - Translations’ Index


Translation of the meanings Surah: Al-‘Ādiyāt   Ayah:

ሱረቱ አል ዓዲያት

وَٱلۡعَٰدِيَٰتِ ضَبۡحٗا
1. እያለከለኩ ሩዋጮች በሆኑ (ፈረሶች)፤
Arabic explanations of the Qur’an:
فَٱلۡمُورِيَٰتِ قَدۡحٗا
2. ምድርን በሸሆናቸው እያጋጩ የእሳት ብልጭታን አውጪዎች በሆኑትም (ፈረሶች)፤
Arabic explanations of the Qur’an:
فَٱلۡمُغِيرَٰتِ صُبۡحٗا
3. በማለዳ (በጧት) ወራሪዎች በሆኑትም ፈረሶች፤
Arabic explanations of the Qur’an:
فَأَثَرۡنَ بِهِۦ نَقۡعٗا
4. በእርሱም አቧራን በቀሰቀሱት፤
Arabic explanations of the Qur’an:
فَوَسَطۡنَ بِهِۦ جَمۡعًا
5.በፈረሰኞቻቸው በኩል (የጠላት) ስብስብ መሀልን በተጋፈጡትም (ፈረሶች) እምላለሁ።
Arabic explanations of the Qur’an:
إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لِرَبِّهِۦ لَكَنُودٞ
6. የሰው ልጅ ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው::
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِنَّهُۥ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٞ
7. እርሱም በዚያ ክህደቱ ላይ መስካሪ ነው::
Arabic explanations of the Qur’an:
وَإِنَّهُۥ لِحُبِّ ٱلۡخَيۡرِ لَشَدِيدٌ
8. እርሱም ገንዘብን በመውደድ ላይ በጣም ብርቱ ነው::
Arabic explanations of the Qur’an:
۞ أَفَلَا يَعۡلَمُ إِذَا بُعۡثِرَ مَا فِي ٱلۡقُبُورِ
9. የሰው ልጅ በመቃብሮች ዉስጥ ያሉት ሙታን ሁሉ በተቀሰቀሱ ጊዜ ምን እንደሚከሰት አያውቅምን?
Arabic explanations of the Qur’an:
وَحُصِّلَ مَا فِي ٱلصُّدُورِ
10. በልቦች ውስጥ ያለዉም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ እንዴት እንደሚሆን አያውቅምን?
Arabic explanations of the Qur’an:
إِنَّ رَبَّهُم بِهِمۡ يَوۡمَئِذٖ لَّخَبِيرُۢ
11. ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ ነገር በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው::
Arabic explanations of the Qur’an:
 
Translation of the meanings Surah: Al-‘Ādiyāt
Surahs’ Index Page Number
 
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an - Amharic Translation - Zain - Translations’ Index

Amharic Translation

close