Kur'an-ı Kerim meal tercümesi - Emheri Dilinde Kur'an-ı Kerim Meali * - Mealler fihristi

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

Anlam tercümesi Sure: Sûretu'l-Muddessir   Ayet:

ሱረቱ አል ሙደሲር

يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡمُدَّثِّرُ
አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ!
Arapça tefsirler:
قُمۡ فَأَنذِرۡ
ተነሳ አስጠንቅቅም፡፡
Arapça tefsirler:
وَرَبَّكَ فَكَبِّرۡ
ጌታህንም አክብር፡፡
Arapça tefsirler:
وَثِيَابَكَ فَطَهِّرۡ
ልብስህንም አጥራ፡፡
Arapça tefsirler:
وَٱلرُّجۡزَ فَٱهۡجُرۡ
ጣዖትንም ራቅ፡፡
Arapça tefsirler:
وَلَا تَمۡنُن تَسۡتَكۡثِرُ
ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ፤ (በረከትን) አትለግስ።
Arapça tefsirler:
وَلِرَبِّكَ فَٱصۡبِرۡ
ለጌታህም (ትዕዛዝ) ታገሥ፡፡
Arapça tefsirler:
فَإِذَا نُقِرَ فِي ٱلنَّاقُورِ
በቀንዱም በተነፋ ጊዜ (ነገሩ ይበረታል)፡፡
Arapça tefsirler:
فَذَٰلِكَ يَوۡمَئِذٖ يَوۡمٌ عَسِيرٌ
ይህም (ጊዜ) ያ ቀን አስቸጋሪ ቀን ነው፡፡
Arapça tefsirler:
عَلَى ٱلۡكَٰفِرِينَ غَيۡرُ يَسِيرٖ
በከሓዲዎች ላይ ገር ያልኾነ ነው፡፡
Arapça tefsirler:
ذَرۡنِي وَمَنۡ خَلَقۡتُ وَحِيدٗا
አንድ ኾኖ ከፈጠርኩት ሰው ጋር ተዎኝ (እኔ እበቃሃለሁ)፡፡
Arapça tefsirler:
وَجَعَلۡتُ لَهُۥ مَالٗا مَّمۡدُودٗا
ለእርሱም የተዘረጋን ገንዘብ (በያይነቱ) ያደረግሁለት፡፡
Arapça tefsirler:
وَبَنِينَ شُهُودٗا
(በያደባባዩ) ተገኝዎች የኾኑ ወንዶች ልጆችንም፡፡
Arapça tefsirler:
وَمَهَّدتُّ لَهُۥ تَمۡهِيدٗا
ለእርሱም (ኑሮውን) መዘርጋትን የዘረጋሁለት (ከኾነ ሰው ገር ተዎኝ)፡፡
Arapça tefsirler:
ثُمَّ يَطۡمَعُ أَنۡ أَزِيدَ
ከዚያም ልጨምርለት ይከጅላል፡፡
Arapça tefsirler:
كَلَّآۖ إِنَّهُۥ كَانَ لِأٓيَٰتِنَا عَنِيدٗا
ይከልከል፤ እርሱ ለአንቀጾቻችን በእርግጥ ተቃዋሚ ነበር፡፡
Arapça tefsirler:
سَأُرۡهِقُهُۥ صَعُودًا
በእርግጥ ችግርን አስገድደዋለሁ፡፡
Arapça tefsirler:
إِنَّهُۥ فَكَّرَ وَقَدَّرَ
እርሱ (በቁርኣን ነገር) ሐሰበ፤ ገመተም፡፡
Arapça tefsirler:
فَقُتِلَ كَيۡفَ قَدَّرَ
ተረገመም፤ እንዴት ገመተ!
Arapça tefsirler:
ثُمَّ قُتِلَ كَيۡفَ قَدَّرَ
ከዚያም (ከሞት በኋላ) ተረገመ፡፡ እንዴት ገመተ!
Arapça tefsirler:
ثُمَّ نَظَرَ
ከዚያም እንደ ገና (በቁርኣኑ ነገር) ተመለከተ፡፡
Arapça tefsirler:
ثُمَّ عَبَسَ وَبَسَرَ
ከዚያም ፊቱን አጨፈገገ፤ አኮማተረም፡፡
Arapça tefsirler:
ثُمَّ أَدۡبَرَ وَٱسۡتَكۡبَرَ
ከዚያም (ከማመን) ዞረ፤ ኮራም፡፡
Arapça tefsirler:
فَقَالَ إِنۡ هَٰذَآ إِلَّا سِحۡرٞ يُؤۡثَرُ
አለም «ይህ (ከሌላ) የሚቀዳ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
Arapça tefsirler:
إِنۡ هَٰذَآ إِلَّا قَوۡلُ ٱلۡبَشَرِ
«ይህ የሰው ቃል እንጅ ሌላ አይደለም፡፡»
Arapça tefsirler:
سَأُصۡلِيهِ سَقَرَ
በሰቀር ውስጥ በእርግጥ አገባዋለሁ፡፡
Arapça tefsirler:
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا سَقَرُ
ሰቀር ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
Arapça tefsirler:
لَا تُبۡقِي وَلَا تَذَرُ
(ያገኘችውን ሁሉ) አታስቀርም አትተውምም፡፡
Arapça tefsirler:
لَوَّاحَةٞ لِّلۡبَشَرِ
ቆዳን በጣም አክሳይ ናት፡፡
Arapça tefsirler:
عَلَيۡهَا تِسۡعَةَ عَشَرَ
በእርሷም ላይ አሥራ ዘጠኝ (ዘበኞች) አሉባት፡፡
Arapça tefsirler:
وَمَا جَعَلۡنَآ أَصۡحَٰبَ ٱلنَّارِ إِلَّا مَلَٰٓئِكَةٗۖ وَمَا جَعَلۡنَا عِدَّتَهُمۡ إِلَّا فِتۡنَةٗ لِّلَّذِينَ كَفَرُواْ لِيَسۡتَيۡقِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُواْ ٱلۡكِتَٰبَ وَيَزۡدَادَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓاْ إِيمَٰنٗا وَلَا يَرۡتَابَ ٱلَّذِينَ أُوتُواْ ٱلۡكِتَٰبَ وَٱلۡمُؤۡمِنُونَ وَلِيَقُولَ ٱلَّذِينَ فِي قُلُوبِهِم مَّرَضٞ وَٱلۡكَٰفِرُونَ مَاذَآ أَرَادَ ٱللَّهُ بِهَٰذَا مَثَلٗاۚ كَذَٰلِكَ يُضِلُّ ٱللَّهُ مَن يَشَآءُ وَيَهۡدِي مَن يَشَآءُۚ وَمَا يَعۡلَمُ جُنُودَ رَبِّكَ إِلَّا هُوَۚ وَمَا هِيَ إِلَّا ذِكۡرَىٰ لِلۡبَشَرِ
የእሳትንም ዘበኞች መላእክት እንጅ ሌላ አላደረግንም፡፡ ቁጥራቸውንም ለእነዚያ ለካዱት መፈተኛ እንጅ አላደረግንም፡፡ እነዚያ መጽሐፍን የተሰጡት እንዲያረጋግጡ፣ እነዚያም ያመኑት እምነትን እንዲጨምሩ፣ እነዚያም መጽሐፍን የተሰጡትና ምእምናኖቹ እንዳይጠራጠሩ፣ እነዚያም በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያለባቸው (መናፍቃን)፣ ከሓዲዎችም አላህ በዚህ (ቁጥር) ምን ምሳሌ ሽቷል? እንዲሉ (እንጅ አላደረግንም)፡፡ እንደዚሁ አላህ የሚሻውን ያጠምማል፡፡ የሚሻውንም ያቀናል፡፡ የጌታህንም ሰራዊት (ልክ) ከርሱ በቀር ማንም አያውቅም፡፡ እርሷም (የሰቀር እሳት) ለሰዎች መገሰጫ እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡
Arapça tefsirler:
كَلَّا وَٱلۡقَمَرِ
(ከክህደት) ይከልከሉ፡፡ በጨረቃ እምላለሁ፡፡
Arapça tefsirler:
وَٱلَّيۡلِ إِذۡ أَدۡبَرَ
በሌሊቱም በኼደ ጊዜ፡፡
Arapça tefsirler:
وَٱلصُّبۡحِ إِذَآ أَسۡفَرَ
በንጋቱም ባበራ ጊዜ፡፡
Arapça tefsirler:
إِنَّهَا لَإِحۡدَى ٱلۡكُبَرِ
እርሷ (ሰቀር) ከታላላቆቹ (አደጋዎች) አንዷ ናት፡፡
Arapça tefsirler:
نَذِيرٗا لِّلۡبَشَرِ
ለሰዎች አስፈራሪ ስትኾን፡፡
Arapça tefsirler:
لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَتَقَدَّمَ أَوۡ يَتَأَخَّرَ
ከእናንተ (ወደ በጎ ነገር) መቅደምን ወይም ወደ ኋላ መቅረትን ለሻ ሰው (አስፈራሪ ስትኾኑ)፡፡
Arapça tefsirler:
كُلُّ نَفۡسِۭ بِمَا كَسَبَتۡ رَهِينَةٌ
ነፍስ ሁሉ በሠራችው ሥራ ተያዥ ናት፡፡
Arapça tefsirler:
إِلَّآ أَصۡحَٰبَ ٱلۡيَمِينِ
የቀኝ ባለቤቶች ብቻ ሲቀሩ፡፡
Arapça tefsirler:
فِي جَنَّٰتٖ يَتَسَآءَلُونَ
(እነርሱስ) በገነቶች ውስጥ ይጠያየቃሉ፡፡
Arapça tefsirler:
عَنِ ٱلۡمُجۡرِمِينَ
ከአመጸኞቹ ኹነታ፡፡
Arapça tefsirler:
مَا سَلَكَكُمۡ فِي سَقَرَ
(ይሏቸዋልም) «በሰቀር ውስጥ ምን አገባችሁ?»
Arapça tefsirler:
قَالُواْ لَمۡ نَكُ مِنَ ٱلۡمُصَلِّينَ
(እነርሱም) ይላሉ «ከሰጋጆቹ አልነበርንም፡፡
Arapça tefsirler:
وَلَمۡ نَكُ نُطۡعِمُ ٱلۡمِسۡكِينَ
«ለድኾችም የምናበላ አልነበርንም፡፡
Arapça tefsirler:
وَكُنَّا نَخُوضُ مَعَ ٱلۡخَآئِضِينَ
«ከዘባራቂዎቹም ጋር እንዘባርቅ ነበርን፡፡
Arapça tefsirler:
وَكُنَّا نُكَذِّبُ بِيَوۡمِ ٱلدِّينِ
«በፍርዱ ቀንም እናስተባብል ነበርን፡፡
Arapça tefsirler:
حَتَّىٰٓ أَتَىٰنَا ٱلۡيَقِينُ
«እርግጠኛው (ሞት) እስከ መጣን ድረስ፡፡»
Arapça tefsirler:
فَمَا تَنفَعُهُمۡ شَفَٰعَةُ ٱلشَّٰفِعِينَ
የአማላጆችም ምልጃ አትጠቅማቸውም፡፡
Arapça tefsirler:
فَمَا لَهُمۡ عَنِ ٱلتَّذۡكِرَةِ مُعۡرِضِينَ
ከግሣጼዬም (ከቁርኣን) የሚያፈገፍጉት ለእነርሱ ምን አልላቸው?
Arapça tefsirler:
كَأَنَّهُمۡ حُمُرٞ مُّسۡتَنفِرَةٞ
እነርሱ ልክ ደንባሪዎች የሜዳ አህዮች ይመስላሉ፡፡
Arapça tefsirler:
فَرَّتۡ مِن قَسۡوَرَةِۭ
ከዐንበሳ የሸሹ፡፡
Arapça tefsirler:
بَلۡ يُرِيدُ كُلُّ ٱمۡرِيٕٖ مِّنۡهُمۡ أَن يُؤۡتَىٰ صُحُفٗا مُّنَشَّرَةٗ
ይልቁንም ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው ሁሉ የተዘረጉ ጽሑፎችን እንዲስሰጥ ይፈልጋል፡፡
Arapça tefsirler:
كَلَّاۖ بَل لَّا يَخَافُونَ ٱلۡأٓخِرَةَ
ይከልከሉ፡፡ ይልቁንም የመጨረሻይቱን ዓለም (ቅጣት) አይፈሩም፡፡
Arapça tefsirler:
كَلَّآ إِنَّهُۥ تَذۡكِرَةٞ
ይከልከሉ፡፡ እርሱ (ቁርኣን) መገሠጫ ነው፡፡
Arapça tefsirler:
فَمَن شَآءَ ذَكَرَهُۥ
ስለዚህ የሻ ሰው ይገሰጽበታል፡፡
Arapça tefsirler:
وَمَا يَذۡكُرُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُۚ هُوَ أَهۡلُ ٱلتَّقۡوَىٰ وَأَهۡلُ ٱلۡمَغۡفِرَةِ
አላህም ካልሻ በስተቀር አይገሠጹም፡፡ እርሱ (አላህ) የመፈራት ባለቤት የምሕረትም ባለቤት ነው፡፡
Arapça tefsirler:
 
Anlam tercümesi Sure: Sûretu'l-Muddessir
Surelerin fihristi Sayfa numarası
 
Kur'an-ı Kerim meal tercümesi - Emheri Dilinde Kur'an-ı Kerim Meali - Mealler fihristi

Emheri Dilinde Kur'an-ı Kerim Meali- Tercüme Şeyh Muhammed Sadık ve Muhammed Es-Sani Habib. Basım Yılı 2011. Belirtilen bazı ayetlerin tercümesi Ravad Tercüme Merkezi tarafından düzeltilmiştir. Değerlendirme, görüş belirtme ve gelişimin devamlı olabilmesi için orijinal tercümeye erişim sağlanmaktadır.

Kapat