د قرآن کریم د معناګانو ژباړه - امهري ژباړه * - د ژباړو فهرست (لړلیک)

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

د معناګانو ژباړه سورت: المدثر   آیت:

ሱረቱ አል ሙደሲር

يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡمُدَّثِّرُ
አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ!
عربي تفسیرونه:
قُمۡ فَأَنذِرۡ
ተነሳ አስጠንቅቅም፡፡
عربي تفسیرونه:
وَرَبَّكَ فَكَبِّرۡ
ጌታህንም አክብር፡፡
عربي تفسیرونه:
وَثِيَابَكَ فَطَهِّرۡ
ልብስህንም አጥራ፡፡
عربي تفسیرونه:
وَٱلرُّجۡزَ فَٱهۡجُرۡ
ጣዖትንም ራቅ፡፡
عربي تفسیرونه:
وَلَا تَمۡنُن تَسۡتَكۡثِرُ
ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ፤ (በረከትን) አትለግስ።
عربي تفسیرونه:
وَلِرَبِّكَ فَٱصۡبِرۡ
ለጌታህም (ትዕዛዝ) ታገሥ፡፡
عربي تفسیرونه:
فَإِذَا نُقِرَ فِي ٱلنَّاقُورِ
በቀንዱም በተነፋ ጊዜ (ነገሩ ይበረታል)፡፡
عربي تفسیرونه:
فَذَٰلِكَ يَوۡمَئِذٖ يَوۡمٌ عَسِيرٌ
ይህም (ጊዜ) ያ ቀን አስቸጋሪ ቀን ነው፡፡
عربي تفسیرونه:
عَلَى ٱلۡكَٰفِرِينَ غَيۡرُ يَسِيرٖ
በከሓዲዎች ላይ ገር ያልኾነ ነው፡፡
عربي تفسیرونه:
ذَرۡنِي وَمَنۡ خَلَقۡتُ وَحِيدٗا
አንድ ኾኖ ከፈጠርኩት ሰው ጋር ተዎኝ (እኔ እበቃሃለሁ)፡፡
عربي تفسیرونه:
وَجَعَلۡتُ لَهُۥ مَالٗا مَّمۡدُودٗا
ለእርሱም የተዘረጋን ገንዘብ (በያይነቱ) ያደረግሁለት፡፡
عربي تفسیرونه:
وَبَنِينَ شُهُودٗا
(በያደባባዩ) ተገኝዎች የኾኑ ወንዶች ልጆችንም፡፡
عربي تفسیرونه:
وَمَهَّدتُّ لَهُۥ تَمۡهِيدٗا
ለእርሱም (ኑሮውን) መዘርጋትን የዘረጋሁለት (ከኾነ ሰው ገር ተዎኝ)፡፡
عربي تفسیرونه:
ثُمَّ يَطۡمَعُ أَنۡ أَزِيدَ
ከዚያም ልጨምርለት ይከጅላል፡፡
عربي تفسیرونه:
كَلَّآۖ إِنَّهُۥ كَانَ لِأٓيَٰتِنَا عَنِيدٗا
ይከልከል፤ እርሱ ለአንቀጾቻችን በእርግጥ ተቃዋሚ ነበር፡፡
عربي تفسیرونه:
سَأُرۡهِقُهُۥ صَعُودًا
በእርግጥ ችግርን አስገድደዋለሁ፡፡
عربي تفسیرونه:
إِنَّهُۥ فَكَّرَ وَقَدَّرَ
እርሱ (በቁርኣን ነገር) ሐሰበ፤ ገመተም፡፡
عربي تفسیرونه:
فَقُتِلَ كَيۡفَ قَدَّرَ
ተረገመም፤ እንዴት ገመተ!
عربي تفسیرونه:
ثُمَّ قُتِلَ كَيۡفَ قَدَّرَ
ከዚያም (ከሞት በኋላ) ተረገመ፡፡ እንዴት ገመተ!
عربي تفسیرونه:
ثُمَّ نَظَرَ
ከዚያም እንደ ገና (በቁርኣኑ ነገር) ተመለከተ፡፡
عربي تفسیرونه:
ثُمَّ عَبَسَ وَبَسَرَ
ከዚያም ፊቱን አጨፈገገ፤ አኮማተረም፡፡
عربي تفسیرونه:
ثُمَّ أَدۡبَرَ وَٱسۡتَكۡبَرَ
ከዚያም (ከማመን) ዞረ፤ ኮራም፡፡
عربي تفسیرونه:
فَقَالَ إِنۡ هَٰذَآ إِلَّا سِحۡرٞ يُؤۡثَرُ
አለም «ይህ (ከሌላ) የሚቀዳ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
عربي تفسیرونه:
إِنۡ هَٰذَآ إِلَّا قَوۡلُ ٱلۡبَشَرِ
«ይህ የሰው ቃል እንጅ ሌላ አይደለም፡፡»
عربي تفسیرونه:
سَأُصۡلِيهِ سَقَرَ
በሰቀር ውስጥ በእርግጥ አገባዋለሁ፡፡
عربي تفسیرونه:
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا سَقَرُ
ሰቀር ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
عربي تفسیرونه:
لَا تُبۡقِي وَلَا تَذَرُ
(ያገኘችውን ሁሉ) አታስቀርም አትተውምም፡፡
عربي تفسیرونه:
لَوَّاحَةٞ لِّلۡبَشَرِ
ቆዳን በጣም አክሳይ ናት፡፡
عربي تفسیرونه:
عَلَيۡهَا تِسۡعَةَ عَشَرَ
በእርሷም ላይ አሥራ ዘጠኝ (ዘበኞች) አሉባት፡፡
عربي تفسیرونه:
وَمَا جَعَلۡنَآ أَصۡحَٰبَ ٱلنَّارِ إِلَّا مَلَٰٓئِكَةٗۖ وَمَا جَعَلۡنَا عِدَّتَهُمۡ إِلَّا فِتۡنَةٗ لِّلَّذِينَ كَفَرُواْ لِيَسۡتَيۡقِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُواْ ٱلۡكِتَٰبَ وَيَزۡدَادَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓاْ إِيمَٰنٗا وَلَا يَرۡتَابَ ٱلَّذِينَ أُوتُواْ ٱلۡكِتَٰبَ وَٱلۡمُؤۡمِنُونَ وَلِيَقُولَ ٱلَّذِينَ فِي قُلُوبِهِم مَّرَضٞ وَٱلۡكَٰفِرُونَ مَاذَآ أَرَادَ ٱللَّهُ بِهَٰذَا مَثَلٗاۚ كَذَٰلِكَ يُضِلُّ ٱللَّهُ مَن يَشَآءُ وَيَهۡدِي مَن يَشَآءُۚ وَمَا يَعۡلَمُ جُنُودَ رَبِّكَ إِلَّا هُوَۚ وَمَا هِيَ إِلَّا ذِكۡرَىٰ لِلۡبَشَرِ
የእሳትንም ዘበኞች መላእክት እንጅ ሌላ አላደረግንም፡፡ ቁጥራቸውንም ለእነዚያ ለካዱት መፈተኛ እንጅ አላደረግንም፡፡ እነዚያ መጽሐፍን የተሰጡት እንዲያረጋግጡ፣ እነዚያም ያመኑት እምነትን እንዲጨምሩ፣ እነዚያም መጽሐፍን የተሰጡትና ምእምናኖቹ እንዳይጠራጠሩ፣ እነዚያም በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያለባቸው (መናፍቃን)፣ ከሓዲዎችም አላህ በዚህ (ቁጥር) ምን ምሳሌ ሽቷል? እንዲሉ (እንጅ አላደረግንም)፡፡ እንደዚሁ አላህ የሚሻውን ያጠምማል፡፡ የሚሻውንም ያቀናል፡፡ የጌታህንም ሰራዊት (ልክ) ከርሱ በቀር ማንም አያውቅም፡፡ እርሷም (የሰቀር እሳት) ለሰዎች መገሰጫ እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡
عربي تفسیرونه:
كَلَّا وَٱلۡقَمَرِ
(ከክህደት) ይከልከሉ፡፡ በጨረቃ እምላለሁ፡፡
عربي تفسیرونه:
وَٱلَّيۡلِ إِذۡ أَدۡبَرَ
በሌሊቱም በኼደ ጊዜ፡፡
عربي تفسیرونه:
وَٱلصُّبۡحِ إِذَآ أَسۡفَرَ
በንጋቱም ባበራ ጊዜ፡፡
عربي تفسیرونه:
إِنَّهَا لَإِحۡدَى ٱلۡكُبَرِ
እርሷ (ሰቀር) ከታላላቆቹ (አደጋዎች) አንዷ ናት፡፡
عربي تفسیرونه:
نَذِيرٗا لِّلۡبَشَرِ
ለሰዎች አስፈራሪ ስትኾን፡፡
عربي تفسیرونه:
لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَتَقَدَّمَ أَوۡ يَتَأَخَّرَ
ከእናንተ (ወደ በጎ ነገር) መቅደምን ወይም ወደ ኋላ መቅረትን ለሻ ሰው (አስፈራሪ ስትኾኑ)፡፡
عربي تفسیرونه:
كُلُّ نَفۡسِۭ بِمَا كَسَبَتۡ رَهِينَةٌ
ነፍስ ሁሉ በሠራችው ሥራ ተያዥ ናት፡፡
عربي تفسیرونه:
إِلَّآ أَصۡحَٰبَ ٱلۡيَمِينِ
የቀኝ ባለቤቶች ብቻ ሲቀሩ፡፡
عربي تفسیرونه:
فِي جَنَّٰتٖ يَتَسَآءَلُونَ
(እነርሱስ) በገነቶች ውስጥ ይጠያየቃሉ፡፡
عربي تفسیرونه:
عَنِ ٱلۡمُجۡرِمِينَ
ከአመጸኞቹ ኹነታ፡፡
عربي تفسیرونه:
مَا سَلَكَكُمۡ فِي سَقَرَ
(ይሏቸዋልም) «በሰቀር ውስጥ ምን አገባችሁ?»
عربي تفسیرونه:
قَالُواْ لَمۡ نَكُ مِنَ ٱلۡمُصَلِّينَ
(እነርሱም) ይላሉ «ከሰጋጆቹ አልነበርንም፡፡
عربي تفسیرونه:
وَلَمۡ نَكُ نُطۡعِمُ ٱلۡمِسۡكِينَ
«ለድኾችም የምናበላ አልነበርንም፡፡
عربي تفسیرونه:
وَكُنَّا نَخُوضُ مَعَ ٱلۡخَآئِضِينَ
«ከዘባራቂዎቹም ጋር እንዘባርቅ ነበርን፡፡
عربي تفسیرونه:
وَكُنَّا نُكَذِّبُ بِيَوۡمِ ٱلدِّينِ
«በፍርዱ ቀንም እናስተባብል ነበርን፡፡
عربي تفسیرونه:
حَتَّىٰٓ أَتَىٰنَا ٱلۡيَقِينُ
«እርግጠኛው (ሞት) እስከ መጣን ድረስ፡፡»
عربي تفسیرونه:
فَمَا تَنفَعُهُمۡ شَفَٰعَةُ ٱلشَّٰفِعِينَ
የአማላጆችም ምልጃ አትጠቅማቸውም፡፡
عربي تفسیرونه:
فَمَا لَهُمۡ عَنِ ٱلتَّذۡكِرَةِ مُعۡرِضِينَ
ከግሣጼዬም (ከቁርኣን) የሚያፈገፍጉት ለእነርሱ ምን አልላቸው?
عربي تفسیرونه:
كَأَنَّهُمۡ حُمُرٞ مُّسۡتَنفِرَةٞ
እነርሱ ልክ ደንባሪዎች የሜዳ አህዮች ይመስላሉ፡፡
عربي تفسیرونه:
فَرَّتۡ مِن قَسۡوَرَةِۭ
ከዐንበሳ የሸሹ፡፡
عربي تفسیرونه:
بَلۡ يُرِيدُ كُلُّ ٱمۡرِيٕٖ مِّنۡهُمۡ أَن يُؤۡتَىٰ صُحُفٗا مُّنَشَّرَةٗ
ይልቁንም ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው ሁሉ የተዘረጉ ጽሑፎችን እንዲስሰጥ ይፈልጋል፡፡
عربي تفسیرونه:
كَلَّاۖ بَل لَّا يَخَافُونَ ٱلۡأٓخِرَةَ
ይከልከሉ፡፡ ይልቁንም የመጨረሻይቱን ዓለም (ቅጣት) አይፈሩም፡፡
عربي تفسیرونه:
كَلَّآ إِنَّهُۥ تَذۡكِرَةٞ
ይከልከሉ፡፡ እርሱ (ቁርኣን) መገሠጫ ነው፡፡
عربي تفسیرونه:
فَمَن شَآءَ ذَكَرَهُۥ
ስለዚህ የሻ ሰው ይገሰጽበታል፡፡
عربي تفسیرونه:
وَمَا يَذۡكُرُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُۚ هُوَ أَهۡلُ ٱلتَّقۡوَىٰ وَأَهۡلُ ٱلۡمَغۡفِرَةِ
አላህም ካልሻ በስተቀር አይገሠጹም፡፡ እርሱ (አላህ) የመፈራት ባለቤት የምሕረትም ባለቤት ነው፡፡
عربي تفسیرونه:
 
د معناګانو ژباړه سورت: المدثر
د سورتونو فهرست (لړلیک) د مخ نمبر
 
د قرآن کریم د معناګانو ژباړه - امهري ژباړه - د ژباړو فهرست (لړلیک)

په اماریک ژبه کې د قرآن کریم د معنی ژباړه، د شیخ محمد صادق او محمد الثاني لخوا شوې ده دا ژباړه د مرکز رواد الترجمة تر څارنې لاندې اصلاح شوې او اصلي ژباړه د نظر څرګندولو، ارزونې او دوامداره پرمختګ لپاره شتون لري.

بندول