《古兰经》译解 - 阿姆哈拉语翻译。 * - 译解目录

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

含义的翻译 章: 奈拜艾   段:

ሱረቱ አን ነበእ

عَمَّ يَتَسَآءَلُونَ
ከምን ነገር ይጠያየቃሉ?
阿拉伯语经注:
عَنِ ٱلنَّبَإِ ٱلۡعَظِيمِ
ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡
阿拉伯语经注:
ٱلَّذِي هُمۡ فِيهِ مُخۡتَلِفُونَ
ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡
阿拉伯语经注:
كَلَّا سَيَعۡلَمُونَ
ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡
阿拉伯语经注:
ثُمَّ كَلَّا سَيَعۡلَمُونَ
ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡
阿拉伯语经注:
أَلَمۡ نَجۡعَلِ ٱلۡأَرۡضَ مِهَٰدٗا
ምድርን ምንጣፍ አላደረግንምን?
阿拉伯语经注:
وَٱلۡجِبَالَ أَوۡتَادٗا
ጋራዎችንም ችካሎች አላደረግንምን?
阿拉伯语经注:
وَخَلَقۡنَٰكُمۡ أَزۡوَٰجٗا
ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ፡፡
阿拉伯语经注:
وَجَعَلۡنَا نَوۡمَكُمۡ سُبَاتٗا
እንቅልፋችሁንም ዕረፍት አደረግን፡፡
阿拉伯语经注:
وَجَعَلۡنَا ٱلَّيۡلَ لِبَاسٗا
ሌሊቱንም ልባስ አደረግን፡፡
阿拉伯语经注:
وَجَعَلۡنَا ٱلنَّهَارَ مَعَاشٗا
ቀኑንም (ለኑሮ) መስሪያ አደረግን፡፡
阿拉伯语经注:
وَبَنَيۡنَا فَوۡقَكُمۡ سَبۡعٗا شِدَادٗا
ከበላያችሁም ሰባትን ብርቱዎች (ሰማያት) ገነባን፡፡
阿拉伯语经注:
وَجَعَلۡنَا سِرَاجٗا وَهَّاجٗا
አንጸባራቂ ብርሃንንም አደረግን፡፡
阿拉伯语经注:
وَأَنزَلۡنَا مِنَ ٱلۡمُعۡصِرَٰتِ مَآءٗ ثَجَّاجٗا
ከአረገዙት ደመናዎችም ተንቧቢ ውሃን አወረድን፡፡
阿拉伯语经注:
لِّنُخۡرِجَ بِهِۦ حَبّٗا وَنَبَاتٗا
በእርሱ እኽልንና ቅጠላ ቅጠልን እናወጣ ዘንድ (አወረድን)፡፡
阿拉伯语经注:
وَجَنَّٰتٍ أَلۡفَافًا
የተቆላለፉ አትክልቶችንም፡፡
阿拉伯语经注:
إِنَّ يَوۡمَ ٱلۡفَصۡلِ كَانَ مِيقَٰتٗا
የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው፡፡
阿拉伯语经注:
يَوۡمَ يُنفَخُ فِي ٱلصُّورِ فَتَأۡتُونَ أَفۡوَاجٗا
በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው፡፡
阿拉伯语经注:
وَفُتِحَتِ ٱلسَّمَآءُ فَكَانَتۡ أَبۡوَٰبٗا
ሰማይም በምትከፈትና (ባለ) ደጃፎችም በምትኾንበት፡፡
阿拉伯语经注:
وَسُيِّرَتِ ٱلۡجِبَالُ فَكَانَتۡ سَرَابًا
ጋራዎችም በሚነዱበት (እንደ) ሲሪብዱም በሚኾኑበት (ቀን) ነው፡፡
阿拉伯语经注:
إِنَّ جَهَنَّمَ كَانَتۡ مِرۡصَادٗا
ገሀነም መጠባበቂያ (ስፍራ) ናት፡፡
阿拉伯语经注:
لِّلطَّٰغِينَ مَـَٔابٗا
ለሕግ ተላላፊዎች መመለሻ ስትኾን፡፡
阿拉伯语经注:
لَّٰبِثِينَ فِيهَآ أَحۡقَابٗا
በውስጧ ብዙን ዘመናት ነዋሪዎች ሲኾኑ፤
阿拉伯语经注:
لَّا يَذُوقُونَ فِيهَا بَرۡدٗا وَلَا شَرَابًا
በውስጧ ቅዝቃዜንም መጠጥንም አይቀምሱም፡፡
阿拉伯语经注:
إِلَّا حَمِيمٗا وَغَسَّاقٗا
ግን ሙቅ ውሃንና እዥን (ይቀምሳሉ)፡፡
阿拉伯语经注:
جَزَآءٗ وِفَاقًا
ተስማሚን ምንዳ ይምመነዳሉ፡፡
阿拉伯语经注:
إِنَّهُمۡ كَانُواْ لَا يَرۡجُونَ حِسَابٗا
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና፡፡
阿拉伯语经注:
وَكَذَّبُواْ بِـَٔايَٰتِنَا كِذَّابٗا
በአንቀጾቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና፡፡
阿拉伯语经注:
وَكُلَّ شَيۡءٍ أَحۡصَيۡنَٰهُ كِتَٰبٗا
ነገሩንም ሁሉ የተጻፈ ሲኾን አጠቃለልነው፡፡
阿拉伯语经注:
فَذُوقُواْ فَلَن نَّزِيدَكُمۡ إِلَّا عَذَابًا
ቅመሱም ቅጣትንም እንጅ (ሌላን) አንጨምራችሁም (ይባላሉ)፡፡
阿拉伯语经注:
إِنَّ لِلۡمُتَّقِينَ مَفَازًا
ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አልላቸው፡፡
阿拉伯语经注:
حَدَآئِقَ وَأَعۡنَٰبٗا
አትክልቶችና ወይኖችም፡፡
阿拉伯语经注:
وَكَوَاعِبَ أَتۡرَابٗا
እኩያዎች የኾኑ ጡተ ጉቻማዎችም፡፡
阿拉伯语经注:
وَكَأۡسٗا دِهَاقٗا
የተሞሉ ብርጭቆዎችም፡፡
阿拉伯语经注:
لَّا يَسۡمَعُونَ فِيهَا لَغۡوٗا وَلَا كِذَّٰبٗا
በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሸትንም አይሰሙም፡፡
阿拉伯语经注:
جَزَآءٗ مِّن رَّبِّكَ عَطَآءً حِسَابٗا
ከጌታህ የኾነን ምንዳ በቂ ስጦታን (ተሰጡ)፡፡
阿拉伯语经注:
رَّبِّ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلۡأَرۡضِ وَمَا بَيۡنَهُمَا ٱلرَّحۡمَٰنِۖ لَا يَمۡلِكُونَ مِنۡهُ خِطَابٗا
የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ በጣም አዛኝ ከኾነው (ተመነዱ)፡፡ ከእርሱ ጋር መነጋገርን አይችሉም፡፡
阿拉伯语经注:
يَوۡمَ يَقُومُ ٱلرُّوحُ وَٱلۡمَلَٰٓئِكَةُ صَفّٗاۖ لَّا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنۡ أَذِنَ لَهُ ٱلرَّحۡمَٰنُ وَقَالَ صَوَابٗا
መንፈሱ (ጂብሪል) መላእክቶቹም የተሰለፉ ኾነው በሚቆሙ ቀን አል-ረሕማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ሰው ቢኾን እንጅ (መነጋገርን አይችሉም)፡፡
阿拉伯语经注:
ذَٰلِكَ ٱلۡيَوۡمُ ٱلۡحَقُّۖ فَمَن شَآءَ ٱتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِۦ مَـَٔابًا
ይህ የተረጋገጠው ቀን ነው፡፡ የሻም ሰው ወደ ጌታው መመለስን ይይዛል፡፡
阿拉伯语经注:
إِنَّآ أَنذَرۡنَٰكُمۡ عَذَابٗا قَرِيبٗا يَوۡمَ يَنظُرُ ٱلۡمَرۡءُ مَا قَدَّمَتۡ يَدَاهُ وَيَقُولُ ٱلۡكَافِرُ يَٰلَيۡتَنِي كُنتُ تُرَٰبَۢا
እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበትና ከሓዲውም ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡
阿拉伯语经注:
 
含义的翻译 章: 奈拜艾
章节目录 页码
 
《古兰经》译解 - 阿姆哈拉语翻译。 - 译解目录

古兰经阿姆哈拉文译解,穆罕默德·萨迪克和穆罕默德·塔尼·哈比卜翻译。由拉瓦德翻译中心负责校正,附上翻译原文以便发表意见、评价和持续改进。

关闭