क़ुरआन के अर्थों का अनुवाद - अम्हारी अनुवाद * - अनुवादों की सूची

XML CSV Excel API
Please review the Terms and Policies

अर्थों का अनुवाद सूरा: सूरा अल्-ह़ाक़्क़ा   आयत:

ሱረቱ አል ሓቃህ

ٱلۡحَآقَّةُ
እውነትን አረጋጋጪቱ (ትንሣኤ)፡፡
अरबी तफ़सीरें:
مَا ٱلۡحَآقَّةُ
አረጋጋጪቱም (እርሷ) ምንድን ናት!
अरबी तफ़सीरें:
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلۡحَآقَّةُ
አረጋጋጪቱም ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
अरबी तफ़सीरें:
كَذَّبَتۡ ثَمُودُ وَعَادُۢ بِٱلۡقَارِعَةِ
ሰሙድና ዓድ በቆርቋሪይቱ (ትንሣኤ) አስተባበሉ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَأَمَّا ثَمُودُ فَأُهۡلِكُواْ بِٱلطَّاغِيَةِ
ሠሙድማ ወሰን በሌላት ጩኸት ተጠፋ፤ (ተወደሙ)፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَأَمَّا عَادٞ فَأُهۡلِكُواْ بِرِيحٖ صَرۡصَرٍ عَاتِيَةٖ
ዓድማ በኀይል በምትንሻሻ ብርቱ ነፋስ ተጠፉ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
سَخَّرَهَا عَلَيۡهِمۡ سَبۡعَ لَيَالٖ وَثَمَٰنِيَةَ أَيَّامٍ حُسُومٗاۖ فَتَرَى ٱلۡقَوۡمَ فِيهَا صَرۡعَىٰ كَأَنَّهُمۡ أَعۡجَازُ نَخۡلٍ خَاوِيَةٖ
ተከታታይ በኾኑ ሰባት ሌሊቶችና ስምንት መዓልቶች ውስጥ በእነርሱ ላይ ለቀቃት፡፡ ሕዝቦቹንም፤ በውስጧ የተጣሉ ኾነው ልክ ክፍት የኾኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَهَلۡ تَرَىٰ لَهُم مِّنۢ بَاقِيَةٖ
ለእነርሱም ቀሪን ታያለህን?
अरबी तफ़सीरें:
وَجَآءَ فِرۡعَوۡنُ وَمَن قَبۡلَهُۥ وَٱلۡمُؤۡتَفِكَٰتُ بِٱلۡخَاطِئَةِ
ፈርዖን ከበፊቱ የነበሩትም ሰዎች ተገልባጮቹም (ከተሞች) በኀጢአት (ሥራዎች) መጡ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَعَصَوۡاْ رَسُولَ رَبِّهِمۡ فَأَخَذَهُمۡ أَخۡذَةٗ رَّابِيَةً
የጌታቸውንም መልእክተኛ ትዕዛዝ ጣሱ፡፡ የበረታችንም አያያዝ ያዛቸው፡፡
अरबी तफ़सीरें:
إِنَّا لَمَّا طَغَا ٱلۡمَآءُ حَمَلۡنَٰكُمۡ فِي ٱلۡجَارِيَةِ
እኛ ውሃው ባየለ ጊዜ በተንሻላይቱ ታንኳ ውስጥ ጫንናችሁ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
لِنَجۡعَلَهَا لَكُمۡ تَذۡكِرَةٗ وَتَعِيَهَآ أُذُنٞ وَٰعِيَةٞ
ለእናንተ መገሰጫ ልናደርጋት አጥኒ የኾነችም ጆሮ ታጠናት ዘንድ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَإِذَا نُفِخَ فِي ٱلصُّورِ نَفۡخَةٞ وَٰحِدَةٞ
በቀንዱም አንዲት መንነፋት በተነፋች ጊዜ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَحُمِلَتِ ٱلۡأَرۡضُ وَٱلۡجِبَالُ فَدُكَّتَا دَكَّةٗ وَٰحِدَةٗ
ምድርና ጋራዎችም (ከስፍራቸው) በተነሱና አንዲትን መሰባበር በተሰባበሩ ጊዜ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَيَوۡمَئِذٖ وَقَعَتِ ٱلۡوَاقِعَةُ
በዚያ ቀን ኋኝቱ (ትንሣኤ) ትኾናለች፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَٱنشَقَّتِ ٱلسَّمَآءُ فَهِيَ يَوۡمَئِذٖ وَاهِيَةٞ
ሰማይም ትቀደዳለች፡፡ ስለዚህ እርሷ በዚያ ቀን ደካማ ናት፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَٱلۡمَلَكُ عَلَىٰٓ أَرۡجَآئِهَاۚ وَيَحۡمِلُ عَرۡشَ رَبِّكَ فَوۡقَهُمۡ يَوۡمَئِذٖ ثَمَٰنِيَةٞ
መላእክትም በየጫፎችዋ ላይ ይኾናሉ፡፡ የጌታህንም ዐርሽ በዚያ ቀን ስምንት መላእክት ከበላያቸው ይሸከማሉ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
يَوۡمَئِذٖ تُعۡرَضُونَ لَا تَخۡفَىٰ مِنكُمۡ خَافِيَةٞ
በዚያ ቀን ከእናንተ ተደባቂ (ነገሮች) የማይደበቁ ሲኾኑ ትቅቀረባላችሁ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ بِيَمِينِهِۦ فَيَقُولُ هَآؤُمُ ٱقۡرَءُواْ كِتَٰبِيَهۡ
መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ (ለጓደኞቹ) «እንኩ፤ መጽሐፌን አንብቡ» ይላል፡፡
अरबी तफ़सीरें:
إِنِّي ظَنَنتُ أَنِّي مُلَٰقٍ حِسَابِيَهۡ
«እኔ ምርመራየን የምገናኝ መኾኔን አረጋገጥኩ፤» (ተዘጋጀሁም ይላል)፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَهُوَ فِي عِيشَةٖ رَّاضِيَةٖ
እርሱም በተወደደች ኑሮ ውሰጥ ይኾናል፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٖ
በከፍተኛይቱ ገነት ውስጥ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
قُطُوفُهَا دَانِيَةٞ
ፍሬዎችዋ ቅርቦች የኾኑ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
كُلُواْ وَٱشۡرَبُواْ هَنِيٓـَٔۢا بِمَآ أَسۡلَفۡتُمۡ فِي ٱلۡأَيَّامِ ٱلۡخَالِيَةِ
በአለፉት ቀናት ውስጥ (በምድረ ዓለም) ባስቀደማችሁት ምክንያት ብሉ፤ ጠጡም፤ (ይባላሉ)፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ بِشِمَالِهِۦ فَيَقُولُ يَٰلَيۡتَنِي لَمۡ أُوتَ كِتَٰبِيَهۡ
መጽሐፉንም በግራው የተሰጠማ «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ» ይላል፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَلَمۡ أَدۡرِ مَا حِسَابِيَهۡ
«ምርመራየንም ምን እንደኾነ ባላወቅኩ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
يَٰلَيۡتَهَا كَانَتِ ٱلۡقَاضِيَةَ
«እርሷ (ሞት ሕይወቴን) ምነው ፈጻሚ በኾነች፡፡
अरबी तफ़सीरें:
مَآ أَغۡنَىٰ عَنِّي مَالِيَهۡۜ
«ገንዘቤ ከእኔ ምንንም አላብቃቃኝ፤ (አልጠቀመኝም)፡፡
अरबी तफ़सीरें:
هَلَكَ عَنِّي سُلۡطَٰنِيَهۡ
«ኀይሌ ከእኔ ላይ ጠፋ» (ይላል)፡፡
अरबी तफ़सीरें:
خُذُوهُ فَغُلُّوهُ
«ያዙት፤ እሰሩትም፡፡
अरबी तफ़सीरें:
ثُمَّ ٱلۡجَحِيمَ صَلُّوهُ
«ከዚያም በእሳት ውሰጥ አግቡት፡፡
अरबी तफ़सीरें:
ثُمَّ فِي سِلۡسِلَةٖ ذَرۡعُهَا سَبۡعُونَ ذِرَاعٗا فَٱسۡلُكُوهُ
«ከዚያም ርዝመቷ ሰባ ክንድ በኾነች ሰንሰለት ውስጥ አግቡት፡፡»
अरबी तफ़सीरें:
إِنَّهُۥ كَانَ لَا يُؤۡمِنُ بِٱللَّهِ ٱلۡعَظِيمِ
እርሱ ታላቅ በኾነው አላህ አያምንም ነበርና፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ
ድኾችንም በማብላት ላይ አያግባባም ነበርና፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَلَيۡسَ لَهُ ٱلۡيَوۡمَ هَٰهُنَا حَمِيمٞ
ለእርሱም ዛሬ እዚህ ዘመድ የለውም፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنۡ غِسۡلِينٖ
ምግብም ከእሳት ሰዎች ቁስል እጣቢ (እዥ) በስተቀር የለውም፡፡
अरबी तफ़सीरें:
لَّا يَأۡكُلُهُۥٓ إِلَّا ٱلۡخَٰطِـُٔونَ
ኀጢኣተኞች እንጅ ሌላ አይበላውም፤ (ይባላል)፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَلَآ أُقۡسِمُ بِمَا تُبۡصِرُونَ
በምታዩትም ነገር እምላለሁ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَمَا لَا تُبۡصِرُونَ
በማታዩትም ነገር፡፡
अरबी तफ़सीरें:
إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٖ كَرِيمٖ
እርሱ (ቁርኣን) የተከበረ መልክተኛ ቃል ነው፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَاعِرٖۚ قَلِيلٗا مَّا تُؤۡمِنُونَ
እርሱም የባለቅኔ ቃል (ግጥም) አይደለም፡፡ ጥቂትን ብቻ ታምናላችሁ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَلَا بِقَوۡلِ كَاهِنٖۚ قَلِيلٗا مَّا تَذَكَّرُونَ
የጠንቋይም ቃል አይደለም፡፡ ጥቂትን ብቻ ታስታውሳላችሁ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
تَنزِيلٞ مِّن رَّبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَلَوۡ تَقَوَّلَ عَلَيۡنَا بَعۡضَ ٱلۡأَقَاوِيلِ
በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት (ያላልነውን) በቀጠፈ ኖሮ፤
अरबी तफ़सीरें:
لَأَخَذۡنَا مِنۡهُ بِٱلۡيَمِينِ
በቀኝ በያዝነው ነበር፡፡
अरबी तफ़सीरें:
ثُمَّ لَقَطَعۡنَا مِنۡهُ ٱلۡوَتِينَ
ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር (የተንጠለጠለበትን ጅማት) በቆረጥን ነበር፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَمَا مِنكُم مِّنۡ أَحَدٍ عَنۡهُ حَٰجِزِينَ
ከእናንተም ውስጥ ከእርሱ ላይ ከልካዮች ምንም አይኖሩም፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَإِنَّهُۥ لَتَذۡكِرَةٞ لِّلۡمُتَّقِينَ
እርሱም (ቁርኣን) ለጥንቁቆቹ መገሠጫ ነው፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَإِنَّا لَنَعۡلَمُ أَنَّ مِنكُم مُّكَذِّبِينَ
እኛም ከእናንተ ውስጥ አስተባባዮች መኖራቸውን በእርግጥ እናውቃለን፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَإِنَّهُۥ لَحَسۡرَةٌ عَلَى ٱلۡكَٰفِرِينَ
እርሱም (ቁርኣን) በከሓዲዎቹ ላይ ጸጸት ነው፡፡
अरबी तफ़सीरें:
وَإِنَّهُۥ لَحَقُّ ٱلۡيَقِينِ
እርሱም የተረጋገጠ እውነት ነው፡፡
अरबी तफ़सीरें:
فَسَبِّحۡ بِٱسۡمِ رَبِّكَ ٱلۡعَظِيمِ
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
अरबी तफ़सीरें:
 
अर्थों का अनुवाद सूरा: सूरा अल्-ह़ाक़्क़ा
सूरों की सूची पृष्ठ संख्या
 
क़ुरआन के अर्थों का अनुवाद - अम्हारी अनुवाद - अनुवादों की सूची

पवित्र क़ुरआन के अर्थों का अमहरी अनुवाद, अनुवादक : शैख़ मुहम्मद सादिक़ तथा मुहम्मद सानी हबीब। संशोधन का काम रुव्वाद अनुवाद केंद्र की निगरानी में संपन्न हुआ। मूल अनुवाद सुझाव प्राप्त करने तथा मूल्यांकन एवं निरंतर उन्नयन हेतु उपलब्ध है।

बंद करें